Who we are

Kansas City Area Amhara Association is a U.S.-based nonprofit organization founded in Kansas in 2024.

Mission

KCAAA is committed to uniting, educating, and empowering the Amhara community in Kansas City and surrounding areas to take collective action against ethnic cleansing, mass killings, and genocide targeting Amharas in Ethiopia. We support those displaced by violence by raising awareness of human rights issues and providing access to critical resources such as food, healthcare, and education. Through active advocacy, community engagement, and organized initiatives, we strive to improve the safety, security, and well-being of Amharas in Ethiopia and across the diaspora.

Vision

KCAAA envisions a future where the Amhara people live with dignity, free from violence, genocide, displacement, and marginalization. We strive for a world where Amharas have equal opportunities, access to education, and the support needed to build secure and prosperous lives. Through humanitarian aid, advocacy, and community empowerment, we aim to unite and strengthen the Amhara community in Kansas City and the surrounding areas, ensuring their voices are heard and their rights are protected—both in Ethiopia and across the diaspora.

ተልዕኮ

በካንሳስ ሲቲና አካባቢው የአማራ ማኅበር፥ በካንሳስ ሲቲና በአካባቢው የሚኖረውን የአማራ ማኅበረሰብ በማሰባሰብ፣ በማንቃትና በማደራጀት ኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለውን የጅምላ ግድያ እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ በጋራ ለመከላከል እና ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብም ችግሩን በሚገባ ተረድቶት የመፍትሄ እርምጃ እንዲወስድ የዲፕሎማሲና አድቮኬሲ ሥራ ይሠራል። ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በችግር ውስጥ ለሚገኙ የምግብ፣ የሕክምና/የመድኃኒት እንዲሁም ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ያደርጋል።

ራእይ

የአማራ ሕዝብ ማንነቱ ተከብሮለት፣ ከመገለል፣ ከመፈናቀል፣ ከግድያና ከጅምላ ጭፍጨፋ፣ … ወዘተ ነፃ ሆኖ ሰላማዊና የበለፀገ ሕይወት ሲመራ ማየት። በሀገሩ ምጣኔ ሀብትና ሀገረ-መንግሥት ምስረታ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ ሲሆን ማየት። ከሌላው ሕዝብ እኩል ድምፁ ተሰሚ የሚሆንበት እድል ተፈጥሮ ማየት፣ በሁሉም የአማራ አካባቢዎች የትምህርት፣ የጤና እና ሌሎች መሠረተ ልማቶች እኩል ተደራሽነት ተረጋግጦ ማየት፣

Scroll to Top